ስሜ ፍራኦል ነው የምኖረው አፍሪካ / ኢትዮጵያ በምትባል እናት ሀገር ነው የተማርኩት 9ነኛ ክፍል ድረስነው የማሽከርከር ልምድ 3 አመት አስቆጥራለው ስራ በመጥፋቱ ምክንያት ከሀገሬ ወጥቼ ለመስራት ተገድጃለው እና በሙያዬ ለመስራት ለማገልገል አስባለው እና የቪዛ አገልግሎት የሚሰጠኝ በማጣቴ ተቸግራለው እናም እርዳታቹን እሻለው አመሰግናለው በቶሎ ምላሽ አገኛለው ብዬ አስባለው በስራዬ ታማኝ አገልጋይ ነኝ ምንም እዳታስቡ